Thursday, October 12, 2017

What's New: Disability advocate Yetnebersh Nigussie receives 2017 'Alte...





ተቋሙ ላለፉት 37 ዓመታት በስራቸው የተመሰገኑ እና የተከበሩ እንዲሁም ነጥረው የወጡ ግለሰቦችን ሲሸልም ቆይቷል፡፡ በስቶኮልም ስዊዲን የሚገኘው Rights livelihood award foundation
ከዚህ በፊት ይህን ሽልማት ከኢትዮጵያ ካገኙት ፕሮፌሰር አክሊሉ ለማ እና ዶክተር ለገሰ በጥምረት ዶክተር መላኩ ወረደ እና ዶክተር ተወልደ ብርሃን ገ/እግዚአብሄር ናቸው፡፡ ከኢትዮጵያዊያን ሴቶች ደግሞ ወ/ሮ የትነበርሽ ንጉሴ ብቸኛ ተሸላሚ ናት፡፡

የ አዲስ ነገር  ልዩ ጥንቅር... በያዝነው የፈረንጆች ዓመት መጨረሻ ይፀድቃል ተብሎ የሚጠበቀው አከራካሪው የአሜሪካ የታክስ ማሻሻያ ሁለቱን አውራ ፓርቲዎች ለሁለት ከፍሎ ሲያነታርክ ቆ...