
እናም ሲጋራና መጠጦችን የሚሸጡ ነጋዴዎች ባያዋጣቸውም ህጉን ለማክበር ሲሉ ለገበያ እንደሚያቀርቡም ይነገራል፡፡በመጨረሻም ጊዜ ነቅቻለሁ ያለው የዛምቢያ መንግስት ልዩ ቅናሹ ለትምህርት ቤቶች እንጂ ለነዚህ ገዳይ ምርቶች አልነበረም በማለት መሳሳቱን አምኗል፡፡ ከመጪው ወራት ጀምሮ የ70 በመቶ የታክስ ጭማሪ በሲጋራና በፈሳሽ አልኮሎች ላይ ተደማሪ ይሆናል፡፡
የ አዲስ ነገር ልዩ ጥንቅር... በያዝነው የፈረንጆች ዓመት መጨረሻ ይፀድቃል ተብሎ የሚጠበቀው አከራካሪው የአሜሪካ የታክስ ማሻሻያ ሁለቱን አውራ ፓርቲዎች ለሁለት ከፍሎ ሲያነታርክ ቆ...